Category: News

ክቡር አምባሳደር ፍቃዱ በየነ በጀርመን ፌደራል መንግስት የBaden-Württemberg ሴክሬተሪ ኦፍ እስቴት ከሆኑት Mr. Rudi Hoogvliet ጋር ውይይት አደረጉ

ክቡር አምባሳደር ፍቃዱ በየነ በጀርመን ፌደራል መንግስት የBaden-Württemberg ሴክሬተሪ ኦፍ እስቴት ከሆኑት Mr. Rudi Hoogvliet ጋር በኢትዮጵያና በክልሉ መካከል ያለውን ግንኙነት ለማጠናከር ያለመ ውይይት ያደረጉ ሲሆን ክቡር አምባሳደር በኢትዮጵያና ጀርመን…

ክቡር አምባሳደር ፍቃዱ በየነ በርሊን የሚገኘው የባቫሪያ ክልል ተወካይ ጽ/ቤት ኃላፊ ከሆኑት Dr. Carolin Kerschbaumer ጋር በንግድ፣ ኢንቨስትመንት፣ ትምህርት እንዲሁም የቱሪዝም ተቋማት ትስስር ዙሪያ ግንኙነታቸውን ለማጠናከር ይቻል ዘንድ ውይይት ያደረጉ ሲሆን፤ ክልሉ እ.ኤ.አ. በ2019 በአዲስ አበባ የከፈተው ጽ/ቤት ለግንኙነቱ ሁነኛ ሚና ሊጫወት የሚችልበትን መንገድ ለመፍጠር ተስማምተዋል።

 

ክቡር አምባሳደር ፍቃዱ በየነ በጀርመን ፌደራል ሪፐብሊክ የFreie Hansestadt Bremen ተወካይ ከሆኑት Dr. Olaf Joachim ጋር ውይይት አድርገዋል።

 በውይይታቸውም በትምህርት፣ በግብርና ምርቶች፣ በጨርቃጨርቅ ማምረት፣ ቱሪዝም፣ ታዳሽ ኃይል ማምረት እና በሌሎች ሴክተሮች በክልሉ የሚገኙ ካምፓኒዎችና ተቋማት ከኢትዮጵያ አቻዎቻቸው ጋር አብረው በሚሰሩበት ሁኔታዎች ለይ ተወያይተዋል።

በITB BERLIN 2024 ዓለም አቀፍ የቱሪዝም ኤግዚቢሽን የኢትዮጵያ ተሳትፎ እንደቀጠለ ነው።

  ኢትዮጵያ በITB BERLIN 2024 ዓለም አቀፍ የቱሪዝም ኤግዚቢሽን ላይ የምታደርገው ተሳትፎ በዛረው ዕለትም ቀጥሎ የዋለ ሲሆን የፕሮግራሙ አካል የሆነው ዓለም አቀፍ ኮንፈረንስ ላይ የኢትዮጵያን አዳዲስ የቱሪዝም መስህብ መዳረሻዎች፣በኢትዮጵያ ስላለው…

Disclaimer: The official text of the Embassy Website is the English language version. Any discrepancies or differences created in translations are not binding and have no legal effect for compliance or enforcement purposes.

X
Twitter
Facebook