የሃገራዊ ምክክር ኮሚሽን ኮሚሽነር አባል ኮሚሽነር የሆኑት ኮሚሽነር ዘገየ አስፋው ከኤምባሲው ባልደረቦች ጋር ውይይት አደረጉ
ኮሚሽነር ዘገየ አስፋው የሃገራዊ ምክክር ኮሚሽን አጠቃላይ እንቅስቃሴና የደረሰበትን ደረጃ ክቡር አምባሳደር ፍቃዱ በየነ በተገኙበት ለኤምባሲው ባልደረቦች ማብራሪያ አድርገዋል። ክቡር ኮሚሽነሩ ባደረጉት ገለፃ ሃገራዊ ምክክር ኮሚሽኑ በህዝብ ጥቆማ በህዝብ ተወካዮች…
ኮሚሽነር ዘገየ አስፋው የሃገራዊ ምክክር ኮሚሽን አጠቃላይ እንቅስቃሴና የደረሰበትን ደረጃ ክቡር አምባሳደር ፍቃዱ በየነ በተገኙበት ለኤምባሲው ባልደረቦች ማብራሪያ አድርገዋል። ክቡር ኮሚሽነሩ ባደረጉት ገለፃ ሃገራዊ ምክክር ኮሚሽኑ በህዝብ ጥቆማ በህዝብ ተወካዮች…
ክቡር አምባሳደር ፍቃዱ በየነ በጀርመን ፌደራል መንግስት የThutingen ተወካይ ከሆኑት Mr. Malte Kruckels ጋር በኢትዮጵያና በክልሉ መካከል ያለውን ግንኙነት ለማጠናከር ያለመ ውይይት ያደረጉ ሲሆን ክቡር አምባሳደር በኢትዮጵያና ጀርመን መካከል ስላለው…
በጀርመን እና ሚሲዮኑ በሚሸፍናቸዉ አገራት የሚገኙ ኢትዮጵያዉያን እና ትዉልደ ኢትዮጵያዉያን የተሳተፉበት ታላቁ የህዳሴ ግድብ የተጀመረበት 13ኛዉ ዓመት መጋቢት 29 ቀን 2016 ዓ.ም በበይነ መረብ በፓናል ዉይይት በበርሊን የኢ.ፌ.ዲ.ሪ ኤምባሲ በድምቀት…
ክቡር አምባሳደር ፍቃዱ በየነ በጀርመን ፌደራል መንግስት የBaden-Württemberg ሴክሬተሪ ኦፍ እስቴት ከሆኑት Mr. Rudi Hoogvliet ጋር በኢትዮጵያና በክልሉ መካከል ያለውን ግንኙነት ለማጠናከር ያለመ ውይይት ያደረጉ ሲሆን ክቡር አምባሳደር በኢትዮጵያና ጀርመን…