ክቡር አምባሳደር ፍቃዱ በኢትዮጵያ እና በደቡብ ሰዳን ሀገራት መካከል ያለውን ዘርፈ ብዙ የዲፕሎማሲ ግንኙነት እየተጠናከረ መሆኑን ጠቅሰው ፣ ሁለቱ ጎረቤታማ አገሮች በበርካታ ሁለትዮሽ ጉዳዮች እየተሳሰሩ እንደሆነና የበለጠ እየተጠናከረ እንደሆነ ተወያይተዋል፡፡
በትውውቅ ውይይቱ ወቅትም ከደቡብ ሱዳን ጋር ያለውን የተጠናከረ የሁለትዮሽ ግንኙነት በተወከሉባቸው አገራት በሚሰሩበት ጊዜም ከፍ እንዲል በሚቻልበት ሁኔታ እና በቀጣይ በትብብር በሚሰሩባቸው የጋራ ጉዳዮች ዙሪያ መክረዋል።

Disclaimer: The official text of the Embassy Website is the English language version. Any discrepancies or differences created in translations are not binding and have no legal effect for compliance or enforcement purposes.

X
Twitter
Facebook