ክቡር አምባሳደር ፍቃዱ በየነ በርሊን አለም ዓቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ሲደርሱ የኤምባሲው ባልደረቦች አቀባበል አድርገውላቸዋል።
በጀርመን ቆይታቸው የሁለቱ አገራት ግንኙነት የበለጠ እንዲሻሻል እና በኢኮኖሚ ዲፕሎማሲ የሀገራችንን ኢኮኖሚ ለመደገፍ አበክረው እንደሚሰሩ ክቡር አምባሳደር ፍቃዱ ከሚሲዮኑ ሠራተኞች ጋር በነበራቸው የትውውቅ ውይይት ወቅት ገልጸዋል::
የሚሲዮኑ ባልደረቦችም ክቡር አምባሳደሩ በሚያደጓቸው ለስራ እንቅስቃሴዎች መሳካት በበለጠ ተነሳሽነትና የሀገር ፍቅር ከጎናቸው እንደሚቆሙ ቃል ገብተዋል::
   

Disclaimer: The official text of the Embassy Website is the English language version. Any discrepancies or differences created in translations are not binding and have no legal effect for compliance or enforcement purposes.

X
Twitter
Facebook